#ETHIOPIA
ሀገራችን #ኢትዮጵያ ከግብፅ ጋር ያደረገችውን ፍልሚያ በማሸነፏ ፤ ማላዊ ደግሞ በጊኒ በመሸነፏ ምድቧን #በአንደኛነት መምራት ጀምራለች።
ጊኒ እና ማላዊ ያደረጉት ጨዋታ ጊኒ 90+1' ላይ በሊቨርፑሉ ተጫዋች ኬታ ባስቆጠረችው ጎል 1 ለ 0 ማሸነፍ ችላለች።
https://t.me/joinchat/4zi0FWAB56Q1Mzc0
https://t.me/joinchat/4zi0FWAB56Q1Mzc0
https://t.me/joinchat/4zi0FWAB56Q1Mzc0