ዜና ሹመት የገቢዎች ሚኒስትር አዲሱ አመራር ተሾመለት ==================== አፊኒ ነሐሴ 15 ቀን 2014 ዓ.ም ሀዋሳ ወ/ሮ አይናለም ንጉሴ አሊ የገቢዎች ሚኒስትር ሆና ተሹመዋል ።ወሮ አይናለም ንጉሴ አሊ በወሎ ዩንቨርስቲ ዲን ሆና ከመስራቱዋ ሌላ የግብርና ሚኒስትር ዲኤታ ሆናም በከፍተኛ ሀላፊነት አገልግላለች:: የገቢዎች ሚንስትር የነበሩት አቶ ላቀ አያሌው ለትምህርት ወደ ውጭ እንዲሄዱ መሸኘታቸውን ተከትሎ በምትካቸው አይናለም ንጉሴ አሊ ተሹመዋል ;; በአሁኑ ጊዜ በአማራ ክልላዊ መንግሥት በምክትል ርዕሰመስተዳደር ማእረግ የኢኮኖሚ ክላስተር አስተባባሪ በመሆን እየሰራች ነበር:: አፊኒ_ሚዲያና_ኮሙኒኬሽን #Affini_Media_Communication ትኩስ እና እውነተኛ መረጃዎችን ለማግኘት ይከታተላሉ ዩቲዩብ:https://youtube.com/channel/UCzxVCZUtW-XmosukNkCXZEA telegram:https://t.me/affinimedia https://t.me/affinihasaaw 370 views15:02