የስነ ዜጋ መምህር #cecilia_school #education #Hawassa የመጀመሪያ ዲግሪ በስነ-ዜጋ ወይም በተመሳሳይ የትምህርት መስክ የተመረቀ/ች Quanitity Required: 1 Minimum Years Of Experience: #0_years Deadline: November 25, 2022 How To Apply: አመልካቾች ዋናውንና የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ በሰሲሊያ ት/ቤት አላሙራ ቅርንጫፍ፣ አላሙራ ጤና ጣቢታ አጠገብ በመምጣት መመዘገብ ትችላላቹ ለበለጠ መረጃ +251462201773/ +251462210285 በመደወል መረጃ መጠየቅ ይቻላል 289 viewsAshu Birhan, 08:09