# የፊልም ጥቆማ
ሳንኮፋ
የፊልሙ ዘዉግ ፦ ሰስፔንስ ድራማ
የፊልሙ እርዝመት ፦ 124 ደቂቃ
እአአ 1993 ለዕይታ የበቃዉ ሳንኮፋ ፊልም አፍሪካዊ ይዘት ያላቸዉን ፊልሞች በመስራት የሚታወቀዉ ፕሮፌሰር ሀይሌ ገሪማ ዳይሬክት አድርጎታል
ሳንኮፋ የሚለዉ ቃል የወሰደዉ ከ ጋና ከአማካን ቋንቋ ሲሆን ቃሉም አንድ ሰዉ ወደፊት ለመራመድ ካለፈዉ ታሪክ በጣም ርቆ መሄድ አስፈላጊ መሆኑን ያጎላል ።
በፊልሙ ላይ ሳንኮፋ በወፍ እና በመለኮታዊ ከበሮ ዝማሬ ተመስሏል
ሞና የተባለችዉ ገፀ ባህሪ ጉዞ ተጠቅሞ አፍሪካዊ የማንነት ግንዛቤ ሥሩን ማወቅ እና " ወደ ምንጭ መመለስ " እንዴት እንደሚጨምር ያሳያል ።
በጥቁር የፊልም ባለሙያዎች የተሰሩ ፊልሞችን በማዘጋጀት እና በማከፍፈል የሚታወቀዉ አሬይ በኔትፊሊክስ በኩል ለተመልካቾች ለእይታ አቅርቦታል ።
የእረፍት ቀናችሁን እንድታዩት ጋበዝናችሁ !!
Like & share
Subscribe
@abisiniyans
አቢሲኒያ ፊልሞቻችን