#WORSHIP_NIGHT ሠላም ቅዱሳን እንደምን ከረማችሁ ዛሬ በአይነቱ ልዩ የሆነ ፕሮግራም በፌሎዋችን ተዘጋጅቷል:: "ከጌታ አንዳች ነገር ለመቀበል ልባችንን አዘጋጅተን፣ ማስታወሻ እና መፅሐፍ ቅዱሳችንን ይዘን፣ አዳዲስ ልጆችን እየጋበዝን ተሰባስበን በጊዜ 12:00 እንገናኝ።" ከግቢም ውጪ ያለን ሁላችንም ዛሬ 12:00 በህብረቱ የፌሎውሺፕ አዳራሽ እንገናኝ:: “ይኸውም፣ በሚወደው በእርሱ በኩል በነጻ የተሰጠን ክቡር የሆነው ጸጋው እንዲመሰገን ነው።” — ኤፌሶን 1፥6 #ዝናብ አያስቀረኝም AASTU-ECSF 653 viewsedited 06:56