2022-05-11 23:36:24
ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ በተደረገ 3,695 የላቦራቶሪ ናሙና ምርመራ 35 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል። በአጠቃላይ እስካሁን በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 470,833 ደርሷል። በሌላ በኩል 3 ሰዎች ከበሽታው ያገገሙ ሲሆን በአጠቃላይ እስካሁን ድረስ 455,746 ሰዎች ከበሽታው አገግመዋል።
Status update on #COVID19Ethiopa
ወቅታዊና የተሟላ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ/Website: https://www.moh.gov.et
ፌስቡክ/Facebook: Ministry of Health Ethiopia
ቲውተር/Tiwteer: twitter.com/FMoHealth
ዩቲዩብ/YouTube: tv.moh.gov.et/tv/
ቴሌግራም/Telegram: @MoHEthiopia
ይጠቀሙ ፡፡
እናመሰግናለን፡፡
1.4K views20:36