"ይህ ግሩፕ አላማው ኦርቶዶክሳውያንን #በዶግማ ፣ #በቀኖና እና #በቅዱስ_ትውፊት የላቀ እውቀት እንዲኖራቸው ማድረግ ሲሆን በተጨማሪም በቤተክርስቲያን ላይ ለሚነሱ ማንኛውም ጥያቄዎች፦
"ብርቱ የሆነ ኦርቶዶክሳዊ ወጣት/ምዕመን/ መፍጠር፣ እንዲሁም ለምስጢራት ማብቃት።በማህበሩ የሚደረግ የበጎ አድራጎት [ የተዘጉ ደብር እና ገዳማት ማስከፈት፣ መቀደሻ ነዋየ ቅዱሳትን ያጡትን ማቅረብ ጉባኤ በማዘጋጀት