"…ቀጸላ ጊዮርጊስን አመስግኑልኝ…! "…ለሻሸመኔው ቁስለኞችና ቤተሰቦች መርጃ የሚውል 8ሺ የአሜሪካን ዶላር ያስገቡልንን ቀጸላ ጊዮርጊስን አመስግኑልኝ። "…200 ሺ ዶላር እስክንሞላ ውትወታዬ ይቀጥላል። "…69 ሺ ዶላር አልፈናል…! እግዚአብሔር ይመስገን። • https://gofund.me/9f5c8ff8 • የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ፦ 1000293026398 • በደስታ ስጡ…! • እንበርታ…! 1.2K views19:59