Get Mystery Box with random crypto!

“…ስለዚህ የኤርትራ ትግሬንና ሞኙን ዐማራ ስለሚግጥ፣ ስለሚዘርፍ፣ ስለሚያደነዝዝ፣ የኦፒዲኦ ብልፅግ | ....

“…ስለዚህ የኤርትራ ትግሬንና ሞኙን ዐማራ ስለሚግጥ፣ ስለሚዘርፍ፣ ስለሚያደነዝዝ፣ የኦፒዲኦ ብልፅግና ሠራዊት ከመነሻው ጀምሮ ሴራውን ባውቅ መረጃው ቢኖረኝም አንዳች ነገር ላለመተንፈስ ለራሴ ቃል ገብቼ ዝም፣ ጭጭ፣ ጮጋ ብዬ አርፌ ተቀምጬ ነበር። ዛሬ ግን ብዙዎች ከአማሪካ እየደወሉ "ዘመዴ በማርያም፣ በምትወዳት በእመቤቴ ይቅር በለን። በዚህ ሰውዬ ጉዳይ ብዙ እንናደድብህ ነበር። ዛሬ ግን በዓይናችን በብረቱ አየን። ዘመዴ አንተ ልክ ነበርክ" ሲሉኝ ውለዋል። እንዲያም ሆኖ በልቤ "ይበልህ፣ ይጋጥህ፣ አፈር ከደቼ ያብላህ እያልኩ" በአፌ ግን ኧረ ምን አገባኝ እኔ። እኔ አሁን ሌላ ሥራ ላይ ነኝ በማለት ስመልስ አምሽቻለሁ። በእውነት ከዚህ የተነሣ ዛሬ በቴሌግራም ቻናሌ መጻፍ የሚገባኝን ሳልጽፍ እንዲሁ ስነታረክ ውዬ አምሽቻለሁ።

"…አሁንም ይሄን ማስታወሻ የጻፍኩት መልአከ አንከርት ግርማ ጋር ሄዳችሁ ለፈውስ አንድ አንድ ሺ ዶላር ከፈልን እያላችሁ ስታዝጉኝ የዋላችሁ ጅላፎ ንክር 100 ኪሎ የአሜሪካ ርጥብ ሰገጤዎች እንዳትደውሉልኝ ለማለት ነው። ሰው አሜሪካ ድረስ ሄዶም ካልሰለጠነ፣ ካልነቃ ምን ታደርገዋለህ? ይበልህ፣ ይጠልዝህ፣ ይጋጥህ። ዥልጥ ሁላ። ቱ…! ኧረ እንደው ምን ተሻለኝ በማርያም።

"…ቀሲስ ደበበ እስጢፋኖስ ግን ጠብቀኝ። አንት ከንቱ። ከዚያ ሁሉ ጭንቅ አውጥቼህ፣ ያንን ሁሉ የፍርድ ቤት ክስ እግር ላይ ወድቄ አስቁሜልህ፣ ዛሬ እንዲህ በስመ ኦሮሞነት ለብልፅግና ገረድ ሆነህ ይሄን አጋንንት አከፋፋይ መልአከ አንከርት የሆነ ሰውዬ አምጥተህ የተዋሕዶን ልጆች መጫወቻ እንዳደረግክ ብምርህ አይማረኝ። ዘማሪት ፋንቱ ወልዴን ምስክር ጠርቼ አንተን እንዲህ በድፍረት ከምታረክሰው የእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ አንገትህን ሰብረህ በፀፀት እንድትንገበገብ ያለደረግኩህ እንደሆነ እኔ ዘመዴ አይደለሁም።

• ጠብቀኝ