"ማቅ ለብሼ በዐመድም ላይ ሆኜ ስጾም እጸልይና እለምን ዘንድ ፊቴን ወደ ጌታ ወደ አምላክ አቀናሁ።" ትንቢተ ዳንኤል 9፣3 ጾሙን የምሕረት፣ የሰላም፣ የፍቅር፣ የአንድነት ማግኛ ያድርግልን። የነነዌን ሕዝቦች ይቅር ያለ ቸር፣ ሩህሩህ፣ ደግ አምላክ የእኛንም ኃጢአት ይቅር ይበለን። "እነሆ የባሪያዎች ዓይኖች ወደ ጌታቸው እጅ እንደሆነ፣ የባሪያይቱም ዓይን ወደ እመቤቷ እጅ እንደሆነ፣ እንዲሁ እስኪምረን ድረስ ዓይናችን ወደ አምላካችን ወደ እግዚአብሔር ነው" [መዝ 123፥2] @zemaryan @zemaryan 219 views ყเƭαყαℓ የ҈ ተ҈ ዋ҈ ህ҈ ዶ҈ ል⃝ጅ Cinematographer }, edited 06:14