Get Mystery Box with random crypto!

የክርስቲያናዊ ሥነምግባር መልመጃ ፩ መልስ በኢትዮጵያ ሰዓት አቈጣጠር አኹን አርብ ነሐሴ | ፍኖተ መንግሥተ ሰማያት

የክርስቲያናዊ ሥነምግባር መልመጃ ፩ መልስ

በኢትዮጵያ ሰዓት አቈጣጠር አኹን አርብ
ነሐሴ ፳ , ፳፻፲፬ ዓ.ም ማታ ፫ ሰዓት
ኾኗልና የመልመጃ አንድ ትክክለኛ መልስ እንደሚከተለው ቀርቧል።




የመልመጃ ፩ መልስ

፩) ሀ.በሃይማኖታችን ላይ መልካም ፍሬ ምግባርን ለማፍራት

ለ.ሰው ከተፈጠረበት ዓላማ ወጥቶ እንዳይበድል ለማድረግ

ሐ.ሕጉን ሥርዓቱን አምልኮቱን እንድናውቅ

መ.እኛ ተለውጠን ኖረንበት ለሌሎች አርአያ እንድንሆን

፪) ሀ. 5ቱ ሕዋሳተ አፍአንና 5ቱ ሕዋሳተ ውሳጣዊ የምንጠብቅበት ስለሆነ

ለ.ፍጹም የምንሆንበት ስለሆነ

ሐ.በ10ኛው የገባን እኛ የምንጠበቅበት መሆኑን ለማጠየቅ

፫)
በሐልዮ(በማሰብ) የሚፈጸሙ፦ 1፣3፣4፣9

በነቢብ(በመናገር) የሚፈጸሙ፦ 2፣8

በገቢር(በመስራት) የሚፈጸሙ፦ 5፣6፣7፣10

፬)ከክርስቶስ፣በክርስቶስ፣የክርስቶስ፣
እንደክርስቶስ፣ለክርስቶስ ማለት ነው።

፭)ሀ.ለመንፈሳዊ ሥራ እንድንተጋ ያደርገናል።

ለ.ከክፋት፣ከርኩሰት እና ከኃጢአት እራሳችንን እንድንጠብቅ

ሐ.ክርስቲያናዊ(መንፈሳዊ) ሥራ ሰርተን የዘላለም ሕይወት ለማግኘት

መ.በሥነምግባራችን አርአያ እንድንሆን ያደርገናል። በዚህም የሰማዩ አባታችን ይመሰገናል።

፮) የውጣ

፯) በክርስቲያናዊ(በመንፈሳዊ) ሥራ ያማረ የተዋበ ነው።

፰) ሀ.ከግብጽ ምድር ስላወጣቸው ውለታውን እንዲያስቡ

ለ.ወደፊት በአረማውያን መካከል ሲመላለሱ ከኃጢአት እንዲጠበቁ

ሐ.መንፈሳዊ አካሄዳቸው ምን አቅጣጫ መከተል እንዳለበት ለማስተማር

የመልመጃ ፩ መልስ