መግለጫ ብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርኩን ጨምሮ አበው ሊቃነ ጳጳሳትን ያካተተ ልኡክ በትናትናው እለት ከመንግሥት ጋር ባደረግነው ውይይት መንግሥት የቤተ ክርስቲያኒቱን አቋም #ሙሉ_በሙሉ የተቀበለ ቢሆንም ይህንን ለማስፈጸም የሚያስችል የአፈጻጸም የድርጊት ጊዜ የሚያስፈልግ በመሆኑ እሁድ የካቲት 5 ቀን 2015 ዓ/ም እንዲካሔድ የተወሰነው ሀገር ዓቀፍ እና ዓለም አቀፍ የአደባባይ ሰላማዊ ሰልፍ ላልተወሰነ ጊዜ እንዲራዘም መወሰኑን ቅዱስ ሲኖዶስ አሳውቋል። (ሙሉ መግለጫው ከላይ ተያይዟል) Credit : EOTC TV ለኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ልጆች •➢ ሼር // SHARE •✥• @abenet_tmhert •✥• •✥• @z_tewodros •✥• ✥ @abenet_tmhert •✥• ✧━━━━━━━━━━━━━━✧ 4.8K views◦•●Yaredo●•◦, 09:49