ኢዮብ የደብረ ገሊላ ቅዱስ አማኑኤል ካቴድራል እግዚአብሄር ምስሌነ ሰንበት ትምህርት ቤት አገልጋይ ነበር፡፡ባለተሰጥኦ ፎቶ አንሺም ነበር፡፡ሞት ቤቱ ድረስ መጣና ነጠቀው፡፡ቤታቸው በአደጋው ሙሉ ለሙሉ ስለወደመ እናት እና አባቱ የልጃቸውን ሀዘን የተቀመጡት በሰው ቤት ነው፡፡ልናግዛቸው ይገባል፡፡ቢያንስ ወደቤታቸው መመለስ አለባቸው፡፡ የእዮብን ወላጆች ማገዝ ለምትፈልጉ በእናት ራውዳ ጀማል የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አካውንት (CBE) 1000010020011 እና በአባት ወልደማርያም ሸዋ የባንክ አካውንት (CBE)1000291553749 ማገዝ ትችላላችሁ በስልክ እናት ራውዳ ጀማልን በዐ911225960 እንዲሁም ደግሞ አባት ወልደማርያም ሸዋን በ ዐ911137825 ላይ ማግኘች ይችላል በቻላችሁት አቅም ሼር አድርጉት ቤተሰብ 2.1K views16:07