የሰርጥ አድራሻ:
ምድቦች:
ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች:
703
የሰርጥ መግለጫ
Our Mission:To lead people to faith and maturity in Christ and to active involvement in local church by teaching the word of God.I hope you Guyz will be blessed through this. Contact us;https://t.me/ST32101258141727
Ratings & Reviews
Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.
5 stars
0
4 stars
0
3 stars
0
2 stars
1
1 stars
2
የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች
2022-07-20 06:41:35
“ወደ ፊት የጽድቅ አክሊል ተዘጋጅቶልኛል፤ ይህንም ጻድቅ ፈራጅ የሆነው ጌታ በዚያ ቀን ለእኔ ይሰጠኛል፤ ደግሞም ለእኔ ብቻ ሳይሆን፣ የእርሱን መገለጥ ለናፈቁ ሁሉ ነው።”
— 2ኛ ጢሞቴዎስ 4፥8 (አዲሱ መ.ት)
160 viewsSammy G, 03:41
2022-07-04 09:00:16
“እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ በከንቱ ተሽጣችሁ ነበር፥ ያለ ገንዘብም ትቤዣላችሁ።”
— ኢሳይያስ 52፥3
312 viewsSammy G, 06:00
2022-06-20 06:53:36
“ከፀሐይ መውጫ ጀምሮ እስከ መግቢያው ድረስ የእግዚአብሔር ስም ይመስገን።”
— መዝሙር 113፥3
440 viewsSammy G, 03:53
2022-06-14 08:01:06
“ምስጉን ነው በክፉዎች ምክር ያልሄደ፥ በኃጢአተኞችም መንገድ ያልቆመ፥ በዋዘኞችም ወንበር ያልተቀመጠ።”
— መዝሙር 1፥1
517 viewsSammy G, 05:01
2022-06-13 06:38:41
“በእውነት ደዌያችንን ተቀበለ ሕመማችንንም ተሸክሞአል፤ እኛ ግን እንደ ተመታ በእግዚአብሔርም እንደ ተቀሠፈ እንደ ተቸገረም ቈጠርነው።”
— ኢሳይያስ 53፥4
507 viewsSammy G, 03:38
2022-06-11 07:28:31
“በጭንቃቸው ሁሉ እርሱ ተጨነቀ፥ የፊቱም መልአክ አዳናቸው፤ በፍቅሩና በርኅራኄውም ተቤዣቸው፥ በቀደመውም ዘመን ሁሉ አንሥቶ ተሸከማቸው።”
— ኢሳይያስ 63፥9
ያህዌ
470 viewsSammy G, 04:28
2022-05-27 05:46:04
ቆራጥ ክርስቲያን መገፋት ሲበዛ ቃጠሎውም ሲበረታ በተዓምር ወደሚያድን ወደ እርሱ እጁን ያነሳል እንጂ ሻንጣውን አያነግትም።'ይህም ያልፋል' እያለ በተስፋ ይፀናል እንጂ በነፈሰበት ሁሉ አብሮ አይነፍስም።
አለማየሁ ማሞ(የንስር መንገድ)
588 views#𝓼𝓪𝓶𝓖𝓲𝓫𝓫𝓸𝓻, 02:46
2022-05-25 16:04:31
500 views#𝓼𝓪𝓶𝓖𝓲𝓫𝓫𝓸𝓻, 13:04
2022-05-17 08:38:26
“ለኃጢአት ሞተን ለጽድቅ እንድንኖር፥ እርሱ ራሱ በሥጋው ኃጢአታችንን በእንጨት ላይ ተሸከመ፤ በመገረፉ ቁስል ተፈወሳችሁ።”
— 1ኛ ጴጥሮስ 2፥24
529 views#𝓼𝓪𝓶𝓖𝓲𝓫𝓫𝓸𝓻, 05:38
2022-05-12 09:15:16
“የሰው ልጅ የጠፋውን ሊፈልግና ሊያድን መጥቶአለና አለው።”
— ሉቃስ 19፥10
558 views#𝓼𝓪𝓶𝓖𝓲𝓫𝓫𝓸𝓻, 06:15