ሰበር ዜና አንቶኒ በማንችስተር ዩናይትድ ለቀጣዮቹ 5 አመታት የሚያቆየውን ውል ተፈራረመ። ከፊርማው በኋላ " አያክስ እያለሁ በኤሪክ ቴን ሃግ ስር ሆኜ መጫወት መቻሌ ለእድገቴ ምርጥ አጋጣሚ ነበር። በማንችስተር ዩናይትድ ስላለው እቅድ እና ተነሳሽነት ሲነግረኝ በጣም ነበር የተደሰትኩት።" #አንቶኒ 350 views11:14