የአውሮፓ ቻምፒየንስ ሊግ የምድብ ድልድል ይፋ እየተደረገ የሚገኝ ሲሆን ባየርን ሙኒክ እና ባርሰሎና ዳግም በአንድ ምድብ ተደልድለዋል።
ሮበርት ሌቫንዶቭስኪ ወደ አሊያንዝ የሚመለስ ይሆናል።
ሳዲዮ ማኔ ከሮበርት ሌቫንዶቭስኪ ጋር ይፋለማሉ።
የ 8_2 አስደንጋጭ ውጤት ዳግም በሁለቱ ክለቦች የምድብ ጨዋታ ይታወሳል።
ሙኒክ ወይስ ባርሰሎና ?!
ኦሊቬር ካህን ድልድሉን ሲመለከት መሳቅ አልቻለም ... ለምን ይሆን ?!