Get Mystery Box with random crypto!

የጂንካ ቅድስት ስላሴ ቤተክርስቲያን አስተዳዳሪ መለዓከ -ምህረት መምህር ሀዋዝ ባጋጠማቸው ድንገተ | Orthodox

የጂንካ ቅድስት ስላሴ ቤተክርስቲያን አስተዳዳሪ መለዓከ -ምህረት መምህር ሀዋዝ ባጋጠማቸው ድንገተኛ የመኪና አደጋ አረፉ።


የጂንካ ቅድስት ስላሴ ቤተክርስቲያን አስተዳዳሪ መለዓከ -ምህረት መምህር ሀዋዝ ዛሬ ከሳላማጎ ወደ ጂንካ ሲጓዙ ባጋጠማቸው ድንገተኛ የመኪና አደጋ ህይወታቸው አልፏል።

እግዚሐብሔር የአባታችንን ነፍሳቸውን በአፀደ-ገነት ያኑርልን ! ለቤተሰቦቻቸው ደግሞ መፅናናቱን ይስጥልን!