+ ኢየሱስም ሖምጣጤውን ከተቀበለ በኋላ፦ተፈጸመ አለ፥ራሱንም አዘንብሎ ነፍሱን አሳልፎ ሰጠ። ዮሐ 19:30 + መልካም እረኛ እኔ ነኝ።መልካም እረኛ ነፍሱን ስለ በጎቹ ያኖራል። ዮሐ 10:11 + ነፍሱን ስለ ወዳጆቹ ከመስጠት ይልቅ ከዚህ የሚበልጥ ፍቅር ለማንም የለውም። 983 views14:05