በኦሮሚያ ክልል"ግጭቶችና ጥቃቶች"የሚከሰቱባቸው ቦታዎች መጨመራቸውን ኢሰመኮ ገለጸ የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብት ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ዛሬ ባወጣው ሪፖርት በኦሮሚያ ክልል ከዚህ ቀደም ጥቃትና ግጭት የተከሰተባቸውን እና እየተከሰተባየው ያሉ 36 ወረዳዎች መመዝገቡን ገልጿል። https://am.al-ain.com/article/areas-of-violence-in-oromia-increase 861 views18:42