ሰላመ እግዚአብሔር ከሁላችንም ጋር ይሁን እያልን የሰ/ት/ቤታችንን የ፷ኛ ዓመት ክብረ በአል የመዝጊያ ጉባኤን ለማስተዋወቅ በባለፈው ባቀረብነው የሚያሸልም ጥያቄ ምላሽ በመስጠት የተሳተፉትን ሁሉ እያመሰገንን ትክክለኛውን ምላሽ ለሰጡን መላሽ የሞባይል ካርድ ሽልማት አበርክተናል። የጥያቄው ምላሽ ጉባኤው የተከናወነው ጥቅምት 7/2014 ሲሆን መምህሩ ደግሞ መ/ር እዬብ ይመኑ ናቸው። በቀጣይ ያቀረብነውን ጥያቄ በመመለስ እና የአገልግሎት ትውስታዎን በመፃፍ ይሳተፋ ቀጣይ ጥያቄ 509 viewsBiruk, 09:16