† ሰበር ቅዱስ ሲኖዶስ ሰላማዊ ሰልፍ ዐወጀ ! በቤተ ክርስቲያን ላይ የተጀመረው አደጋ እየቀጠለ ስለኾነ በመስቀል ዐደባባይ ሰላማዊ ሰልፍ እንዲደረግ ቅዱስ ሲኖዶስ ወሥኗል። የሰልፉ ቀን የካቲት ፭ ቀን ፳፻፲፭ ዓ.ም. ነው። የካቲት 5 ቀን 2015 ዓ.ም ! † † ▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬ 1.4K viewsDesalegn Dagne ✥ድንግል ሆይ ሁሉን ከሚያስብ ሁሉን ከማይዘነጋ ከልጅሽ አሳስቢ✥, 16:40