#ረመዷን_ከሪም የረመዷን ወር መግቢያ ጨረቃ ዛሬ ባለመታየቷ ምክንያት ታላቁ የረመዷን ጾም ሀሙስ መጋቢት 14 ይጀምራል። እንኳን ለታላቁ የረመዷን ጾም በሰላም አድረሳችሁ። በማወቅም ሆነ ባለማወቅ ያስቀየምኳችው ወንደሞቼ አፉ በሉኝ ረመዷን የፍቅር፣ የአንድነት፣ የሰላም፣ የመተሳሰብ እና የአብሮነት ወር እንዲሆንልን ከልብ እንመኛለን። @UmerDish 1.4K viewsedited 17:35