የኮንትራት ቅጥር ማስታወቂያ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጤና ቢሮ በሲ.ዲ.ሲ ፕሮጀክት የገንዘብ ድጋፍ የኮንትራት ሰራተኞችን በቢሮው ስር ባሉ የጤና ተቋማት ውስጥ ቀጥሮ ለማሰራት በአዲስ ዘመን ጋዜጣ በቀን 18/03/2015 ዓ.ም የቅጥር ማስታወቂያ ማውጣቱ ይታወቃል፡፡ በመሆኑም በኮንትራት ቅጥር ማስታወቂያው ላይ የተገለፀውን ተፈላጊ የችሎታ መለኪያ የምታሟሉ አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት ተከታታይ ሶስት የስራ ቀናት ውስጥ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጤና ቢሮ 1ኛ ፎቅ በአካል በመቅረብ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡ አመልካቾች ለምዝገባ ሲቀርቡ፡- ኦሪጅናል የት/ት እና የስራ ልምድ ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ እና የታደሰ የሙያ ፍቃድ ማስረጃ ማቅረብ ይጠበቅባችኋል Job Title 1:- Clinical Programs Lead Job Title 2:- Senior Clinical Advisor ,Pediatric PMTCT Advisor Job title/Position 3:- Lead Hospital HIV/AIDS programs Coordinator Job Title 4: Health Facility Care and Treatment Officer Job Title 5: Health facility Detection Officer Job Title 6: Basic ART or PMTCT training is Mandatory Job Title/Position 7: -TBL and TB/HIV program Technical Adviser Job Title 8: Influenza and COVID-19 Laboratory Expert How to Apply: Click the link below for details and apply: http://bit.ly/3ARnsI4 Application Deadline: November 30, 2022 ይሄን መረጃ #Share #Forward በማድረግ ለሚመለከታቸው ሥራ ፈላጊ ወገኖች እንዲደርስ እንተባበር። 462 views@Emebet Atinafu, 11:35