#KotebeUniversity #MaddaWalabuUniversity ለ2016 ትምህርት ዘመን በድኅረ ምረቃ ፕሮግራሞች ያመለከታችሁና የብሔራዊ GAT ያለፋችሁ አመልካቾች ሪፖርት ማድረጊያ ቀን Kotebe University ቀናት ጥቅምት 16 እና 19/2016 ዓ.ም መሆኑን አሳውቋል። Madda Wolabu University አስከ ጥቅምት 16/2016 መሆኑን አሳውቋል። በተቋሙ ዋናው ሬጅስትራር ሪፖርት ስታደርጉ የብሔራዊ GAT ውጤት መያዝ ይጠበቅባችኋል። ትምህርት ሚኒስቴር ተጨማሪ ትምህርታዊ መረጃ ለማግኘት ቻናላችን ይቀላቀሉ https://t.me/Tmhrt_Minister https://t.me/Tmhrt_Minister 14.1K views10:23