#የህግ_መውጫ_ፈተና የ2014 ዓ.ም ብሔራዊ የህግ መውጫ ፈተና ከሰኔ 20 እስከ 24/2014 ዓ.ም ይሰጣል። ዲላ ዩኒቨርሲቲ ፈተናውን መውሰድ የምትፈልጉ ተማሪዎች እስከ ግንቦት 25/2014 ዓ.ም መመዝገብ ትችላላችሁ ብሏል። ( ለፈተናው የሚያስፈልጉና መሟላት ያለባቸው ጉዳዮች ዘርዝር ከላይ ተያይዟል። ) @TIMIHIRT_MINISTER @TIMIHIRT_MINISTER 5.6K views16:51