#ጥቆማ የመሬት ሕግ እና ፖሊሲ ቅኝት በኢትዮጵያ የተሰኘ መፅሐፍ አርብ ሚያዝያ 11/2016 ዓ.ም ይመረቃል፡፡ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ፕሬስ ለህትመት የበቃው መፅሐፉ፤ በዳንኤል በሀይሉ የተፃፈ መሆኑ ታውቋል፡፡ መፅሐፉ አርብ ሚያዝያ 11/2016 ዓ.ም ከሰዓት 8፡00 በራስ መኮንን አዳራሽ ይመረቃል፡፤ @tikvahuniversity 31.7K views08:47