#ጥቆማ በባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ የዓይን ሕክምና ትምሕርት ክፍል Fight Blindness in Ethiopia ከተባለ ግብረሰናይ ድርጅት ጋር በመተባበር #ነፃ የዓይን ምርመራና የሞራ ቀዶ ጥገና አገልግሎት መስጠት ጀምሯል። የቀዶ ሕክምና አገልግሎቱም በሞራ ግርዶሽ ምክኒያት ለማየት የተቸገሩ ታካሚዎችን እይታ ለመመልስ ያለመ ነው። ስለሆነም እስከ መጋቢት 22/2015 ዓ.ም ችግሩ ያለባችሁ ሰዎች ጥበበ ግዮን ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የዓይን ሕክምና ክፍል በመገኘት የአገልግሎቱ ተጠቃሚ እንድትሆኑ ሆስፒታሉ ጥሪ አቅርቧል። አገልግሎቱን ለሚፈልጉ ሰዎች #Share በማድረግ እናድርስ @tikvahethmagazine 12.0K viewsedited 06:52