Habesha Breweries SC ከዚህ በታች በተገለፀው ክፍት የሥራ መደብ ላይ አመልካቾችን አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡
1. የጭነት መኪና ሹፌር
ትምህርት ዓይነት እና ደረጃ:8ኛ ክፍል ያጠናቀቀ እና 5ኛ (ደረቅ ጭነት 3 እና ከዛ በላይ)መንጃ ፈቃድ ያለው
የስራ ቦታ ፡ Addis Ababa
የምዝገባ ጊዜ፡ እስከ የካቲት 20, 2016
ስለ ስራው ሙሉ መረጃ ለማየት እና ለማመልከት ይህንን ሊንክ ይጠቀሙ
https://tikusjobs.com/job/truck-driver-7/
ወደፊት የምናወጣቸው የስራ ማስታወቂያዎች በፍጥነት እንዲደርስዎ እነዚህን ገፆች ይወዳጁ!
Website (https://tikusjobs.com/) | Facebook (https://fb.me/tikusjobs) | Telegram (https://t.me/tikusjobs)