Abay Bank S.C በዜሮ ዓመት የስራ ልምድ በሚከተሉት የስራ መደቦች ሰራተኞችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል።
Position:- Customer Service Officers (CSO) – II
የትምህርት ዓይነት እና ደረጃ:-
BA degree in Management or Economics or Accounting & Finance or Marketing or Banking & Finance, Business Administration and any business related field of study.
የስራ ቦታ ፡- Addis Ababa
የምዝገባ ጊዜ ፡ እስከ ግንቦት
19/2014 ዓ.ም
ስለ ስራው ሙሉ መረጃ ለማየት እና ለማመልከት ቀጣዩን ሊንክ ይጠቀሙ
https://jobs.amazonethiopia.com/job/customer-service-officers-cso-ii/
ወደፊት የምናወጣቸው የስራ ቅጥር ማስታወቂያዎች በፍጥነት እንዲደርስዎ የቴሌግራም ገጻችን እና የፌስቡክ ገጻችን ይወዳጁ!
ቴሌግራም: https://t.me/tikusjobs
ፌስቡክ፡ https://fb.me/tikusjobs
ድረ ገፅ:https://jobs.amazonethiopia.com