የሰኔ 14/2012 አ.ም ቀለበታዊ የፀሀይ ግርዶሽ በኢትዮጵያ ▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬ (ሀ) የ2012 ዓ.ም ግርዶሽ የሚታየው፡- - ሰኔ እሁድ 14/2012 ዓ.ም ነው፣ - በግርዶሹ 6፡00 ሰዓት የሚፈጅ ጨለማ ይታያል፡፡ - በመላ ኢትዮጵያ ይታያል፡፡ - በተለይ ወለጋ፣ ጎጃም፣ ጎንደር፣ ደሴ፣ አላማጣ፣ ኢንጂባራ 98% ጨለማ ሆኖ ይታያል፡፡ - የዓለምን አሰራር የኢኮኖሚ፣ የፖለቲካን፣ የከፍተኛ የተፈጥሮ ኃይል ሊገኝ ይችላል ብለው ሳንቲስቶች ሀሳባቸውን እየሰነዘሩ ይገኛሉ፡፡ - ቀለበታማ የፀሐይ ግርዶሽ - በዚህ አጋጣሚ ሰኔ እና ሰኞ ገጥሟል፡፡ - ከምዕራብ ኢትዮጵያ እስከ ሰሜን ኢትዮጵያ ድረስ ግርዶሹ ይታያል፡፡ - ፀሐይ 98% ትሸፈናለች፡፡ (ለ) የሚታይበት እና የሚያበቃበት፡- - ከማዕከላዊ አፍሪካ ከኮንጎ ይነሳል፣ ሱዳን፣ ኢትዮጵያ፣ የመን፣ ፓኪስታን፣ ታይዋን፣ ንድና ቻይናን አቋርጦ ፓስፊክ ውቂያኖስ ላይ ያበቃል፡፡ (ሐ) የፀሐይ ግርዶሽ በሚከሰትበት ጊዜ ይከሰታሉ ተብለው የሚጠበቁ… - አበቦች የፈኩትን መልሰው ይዘጉታል፣ - የቤት እንስሳት ሊደናገጡ ወይም ሊረበሹ ይችላሉ፣ - የደመናና እና የንፋስ እንቅስቃሴ ሊዛባ ይችላል ወይም የአየር ሁኔታ ሊቀየር ይችላል፣ - የኤሌክትሪክ ፍጆታ ሊጨምር ችላል፡፡ 2015 በተለይ ከዚህ ቀደም በእንግሊዝ 4% ጨምሮ እንደታየ ይነገራል፡፡ - የኮሚኒኬሽን ሳታላይቶች ላይ መዛባት ሊከሰት ይችላል፡፡ - ወፎች መዘመር ሊያቆሙ ይችላሉ፣ (መ) ግርዶሹን ለማየት የተመረጠች አገር፡- - ግርዶሹን ለማየት ኢትዮጵያ ተመርጣለች…. - ግርዶሹ ደረቃማ የአየር ሁኔታ ያለበት አካባቢ ተመራጭ ሆኗል፡፡ - በተለይም ላሊበላ፣ ሮሃ፣ ላስታ፣ - ግርዶሹ ላሊበላን ያቋርጣል (ሠ) ሙሉ ግርዶሹ የሚታይበት ወቅት - ከሌሊቱ ሰኔ 14/2012 ዓ.መ - 11፡00 ሰዓት ይጀምራል፣ - ከጠዋቱ 12፡45 እስከ ቀኑ 6፡33 - በቀን ሜርኩሪን እና ቬነስን እናያለን (ረ) ማስጠንቀቂያ፡- - በዓይን ለማየት አይቻልም ዐይናችን ሊጠፋ ይችላል፣ - በሱቅ ውስጥ የሚሸጥ መነጽር መጠቀም አይገባም፡፡ - ለፀሐይ ግርዶሽ ተብሎ የተዘጋጀ መነጽር አለ(eclipse viewer) ፡፡ - መነጽሩ በአገር ውሰጥ አይገኝም፡፡ - ሲጨልም ማየት እንችላለን ነገር ግን ያለመነጽር ለማየት አንሞክር፣ - ዐይናችን ሊፈስ ይችላል፣ #ሼር #ሼር @tiktokfuniy 518 views04:55