ምርመራው ተጠናቋል!! ማንችስተር ዩናይትድ በሜሰን ግሪንውድ ጉዳይ ሲያደርግ የነበረው ምርመራ ተጠናቋል፣ በዚህም ክለቡ በቀጣዮቹ ጥቂት ግዜያት ውስጥ፣ ውሳኔ የሚያሳልፍ ሲሆን፣ ከሰሞኑ ደግሞ የክለቡ ዋና ስራ አስፈጻሚ ሪቻርድ አርኖልድ፣ ከግሌዘሮች ጋር እንደሚወያይ ተነግሯል። COME ON UNITED #GGMU #MUEF ቲክቶክ ላይ የኛ Manutd ላይ ፎሎ አርጉን በተስማሚ ዜናዎቻችና ጣፋጭ ቪድዮቻች ይዝናኑልን የሊንኩን ማስፈንጠሪ በመጫን ይቀላቀሉን http://tiktok.com/@the_red_forever_mv 5.2K viewsedited 15:24