ከ 10 በላይ አመታትን በዩናይትድ የቆየውና ባለፉት 4 አመታት አብዛኛውን ግዜ በጉዳት የሚያሳልፈው፣ ፊል ጆንስ በመጪው ክረምት ዩናይትድ እንደሚለቅ ተረጋግጧል። ከጆንስ በተጨማሪ፣ በካሪንግተን አድጎ፣ በበርካታ ክለቦች በውሰት ቢያሳልፍም ጉዳትና ተነሳሽነት አቅሙን እንዳያሳይ ያደረገው ቱዋንዘቤ እንዲሁ በመጪው ክረምት ዩናይትድን ይለቃል። COME ON UNITED #GGMU #MUEF ቲክቶክ ላይ የኛ Manutd ላይ ፎሎ አርጉን በተስማሚ ዜናዎቻችና ጣፋጭ ቪድዮቻች ይዝናኑልን የሊንኩን ማስፈንጠሪ በመጫን ይቀላቀሉን http://tiktok.com/@the_red_forever_mv 3.8K views03:54