ውድ ደንበኞቻችን የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከዛሬ ህዳር 25 ከቀኑ 10 ሰዓት እስከ ነገ ህዳር 26፣ 2014 ዓ.ም ከቀኑ 10 ሰዓት ድረስ የሲስተም ማሻሻያ እንደሚያደርግ ያሳወቀ ሲሆን በተጠቀሱት ሰዓታት በንግድ ባንክ እና ቴሌብር መካከል የሚደረግ የገንዘብ እንቅስቃሴ ተቋርጦ የሚቆይ መሆኑን በአክብሮት እንገልፃለን። 2.1K views11:22