እስከ የካቲት 21 ድረስ በቆየውና ግብይታቸውን በቴሌብር ላከናወኑ ወኪሎቻችን የምንሸልምበት ፕሮግራም ተጠናቋል!
በ2ኛው ዙር የሽልማት ፕሮግራማችን ለ 238 የቴሌብር ወኪሎቻችን በአፈጻጸማቸውና ለ105 ወኪሎች ደግሞ በእጣ ለእያንዳንዳቸው የ 10,000 ብር የማበረታቻ ሽልማት አበርክተናል!
በቀጣይ በሃገር አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ የግብይት መጠን ያስመዘገቡና እስከ 250 ሺህ የተሸለሙትን እናሳውቃለን ።
ቴሌብር - ቀላል፣ ፈጣን፣ ምቹ እና አስተማማኝ!
ለተጨማሪ መረጃ እና ህግና ደንቦች https://bit.ly/3Rnl9VD ይመልከቱ!
#Ethiotelecom #telebirr #DigitalAfrica #DigitalEthiopia #RealizingDigitalEthiopia