ከ ኢትዮ ቴሌኮም የተሰጠ ስጦታ የ2014 በጀት ዓመትን በስኬት ማጠናቀቃችንን አስመልክቶ ለሞባይል ደንበኞቻችን ስለአብሮነታችሁ ምስጋና ከሐምሌ 22-24/2014 ዓ.ም የሚያገለግል የ1.5 ጊ.ባ ዳታ፣ የ45 ደቂቃ የሃገር ውስጥ ጥሪ እና 100 መልዕክት እንዲሁም ለያልተገደበ ድምፅ + ዳታ ጥቅል ደንበኞች ደግሞ የ10 ደቂቃ የዓለም አቀፍ ጥሪ በስጦታ ማበርከታችንን ስናበስር በታላቅ ደስታ ነው! 288 views 𝐒𝐮𝐫𝐚𝐟𝐞𝐥 , edited 02:04