Get Mystery Box with random crypto!

ጣና ሚዲያ Tana Media

የቴሌግራም ቻናል አርማ tanamedia2 — ጣና ሚዲያ Tana Media
የቴሌግራም ቻናል አርማ tanamedia2 — ጣና ሚዲያ Tana Media
የሰርጥ አድራሻ: @tanamedia2
ምድቦች: ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 2.55K
የሰርጥ መግለጫ

ጣናዊነት አዳማዊነት ኖኃዊነት!!!

Ratings & Reviews

2.00

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

0

3 stars

0

2 stars

2

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች

2022-09-02 00:35:36 #እስኪ እንተባበር!
#ጣና ሚዲያን #በየግሩፑ #በፔጃቹህ እንዲሁም ጓደኞቻችሁን በመጋበዝ በማስተዋወቅ እናሳድጋት!
ቢያንስ #5000 ቤተሰብ እናድርሰው!!!
@TanaMedia2
@TanaMedia2
@TanaMedia2
71 views21:35
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-01 23:50:48
የሸዋሮቢት ከንቲባ ባልታወቁ ታጣቂዎች መገደላቸው ተሰማ!
የሸዋሮቢት ከተማ ተቀዳሚ ከንቲባ አቶ ውብሸት አያሌው አሁን ከመሸ 3:00 ሰዓት አካባቢ ማንነታቸው ባልታወቀ የታጠቁ ሀይሎች ጥቃት ተፈፅሞበት ህይወቱ እንዳለፈ መረጃ ደርሶናል።
ምንጭ:- ደብረብርሃን ታይምስ
@TanaMedia2
@TanaMedia2
@TanaMedia2
112 views20:50
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-01 23:49:49
ሰበር መረጃ!
*
በማዕከላዊ እዝ የሚመራው የሰቆጣ ግንባር ጥምር ጦር ለአመታት የገነቡትን ምሽግ እየሰባበረ ለመቀሌ ከ50 ኪሜ ያልበለጠ ርቀት ያላችን ከአበርገሌን ከተማ አለፍ ብላ የምትገኘውን #የዛካ ከተማን ተቆጣጥሯል።
@TanaMedia2
@TanaMedia2
@TanaMedia2
113 views20:49
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-01 23:31:59
ሰበር ዜና!
በራያ ግምባር አሁን #ጎብየ በጀግናው የመከላከያ፤የአማራ ልዩ ኃይልና ፋኖ ጥምር ጦር ነጻ ሁናለች! ይቀጥላል ...!
@TanaMedia2
@TanaMedia2
@TanaMedia2
146 views20:31
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-01 23:31:07
አሁናዊ መረጃ ከስፍራው!
በወልቃይት በረከት እና ሉግዲ መሃከል ትናንት በረድ ብሎ የነበረው ጦርነት ዛሬ ሌሊት 9 ሰዓት በድጋሚ ጀምሮ እስከ ረፋዱ 3 ሰዓት ድረስ በከባድ መሳሪያ የታገዝ ጦርነት ተካሂዷል።
የትህነግ ጦር አስቀድሞ ከሰራቸው 5 ባለ ሶስት ደረጃ ምሽጎች ውስጥ ሶስቱ ተሰብረዋል። የተቀሩትም በቀጣይ 24 ሰዓታት ውስጥ እንደሚሰበሩ አሁን ያለው ጦርነት ምስክር ነው። መከላከያ ሰራዊቱ እና ልዮ ኃይሉ በጥምር እያጠቁ ነው። ከሁመራ ከተማ 25 ኪሎሜትር ርቀት ላይ ነው ጦርነቱ በማይካድራ አቅጣጫ እየተካሄደ ያለው።
ፋኖ፣ሚሊሻውና የአካባቢው ታጣቂ በቅርብ እርቀት ላይ ቢሰፍርም እስካሁን እንዲገባ አልተፈቀደም። ማይካድራን ጨምሮ የወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን ከተማ ሁመራ በፋፁም መረጋጋት እና ሰላም ትገኛለች።
@TanaMedia2
@TanaMedia2
@TanaMedia2
139 views20:31
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-01 23:24:25
ቦሌ አራብሳ ኮንዶሚንየም በሰራተኛው የተገደሉ ሁለቱ ህፃናት!
በአዲስ አበባ ለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ወረዳ 4 ቦሌ አራብሳ ኮምዶሚኒየም በሁለት ህፃናት ላይ የተፈፀመው የግድያ ወንጀል፤ የተፈፀመው ከጠዋቱ አራት ሰዓት ላይ ነው፡፡በቤት ሰራተኝነት ተቀጥራ በምትሰራ ወንጀል ፈፃሚ አማካኝነት ክርስቲያን መላኩና ወንጌላዊት መላኩ የተባሉ የሁለት ዓመትና የሶስት አመት ህፃናት በስለት ተወጋግተው ህይወታቸው አልፏል፡፡
የአዲስ አበባ ፓሊስ ኮምሽን ም/ኮማንደር ማርቆስ ታደሰ እንደተናገሩት ወንጀል ፈፃሚው በቁጥጥር ስር ውላለች፡፡የህፃናቱ ህይወት በወንጀል ፈፃሚዋ እንዴት እንዳለፈና ሌሎችንም መረጃዎች ፓሊስ ተጨማሪ መረጃ እያጣራ እንደሚገኝ እና ህብረሰተቡም እንዲረጋጋም ም/ ኮማንደር ማርቆስ አደራ ብለዋል፡፡
ነብስ ይማር!
@TanaMedia2
@TanaMedia2
@TanaMedia2
142 views20:24
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-01 23:23:36
አበርገሌ ግንባር የተሰባበረው ምሽግ!
*
ጀግናው የሀገር መከላከያ ሰራዊት ሰራዊት በሰቆጣ ግንባር ባደረገው የማጥቃት ተግባራት ህወሀት ለአመት እንደ አይኑ ብሌን ሲተማመንበት የነበረውን ምሽግ በጀግኖቹ ተደርምሷል።
ይህን ብቻ ሳይሆን በዚህ ግንባር ህወሀት ያሰለፈው እጅግ ይተማመንበት የነበረው #መትኸል እና #ተኸዘ የሚባሉ ክፍለ ጦር ግብሩን ተሰጥቶታል።
@TanaMedia2
@TanaMedia2
@TanaMedia2
136 views20:23
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-01 15:00:51 #ጣና ሚዲያን #Share #Like በማድረግ እናሳድጋት!!!
@TanaMedia2
@TanaMedia2
@TanaMedia2
444 views12:00
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-01 14:59:30
በደብረ ብርሀን ከተማ ታስረው የነበሩት የሸዋ ፋኖ አመራር ወንድሞቻችን ሁለት ሰው እያንዳንዳቸው በ9000 ብር ሁለቱ እያንዳንዳቸው በ15000 ብር ዋስትና ከእስር ተፈተዋል!
አሁንም እንጠይቃለን በባህርዳር ከህግ አግባብ ውጪ ፋኖ በመሆናቸው ምክንያት ብቻ የሚሰቃዩ ወንድሞቻችን እንዲፈቱ
ሸዋ_ፋኖ
ከግንባር መረጃዎችን የሚያደርሰውን የቴሌግራም ገፅ ይቀላቀሉ
@TanaMedia2
@TanaMedia2
@TanaMedia2
440 views11:59
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-01 14:58:41
#ሀሙስን ለፍትህ!
ነገ ዓርብ ነሐሴ 27/2014
ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ የፌደራል ከፍተኛው ፍርድ ቤት 1ኛ ፀረ ሽብርና የህገ መንግስት ጉዳዮች ችሎት ልደታ ፍርድ ቤት ጠዋት 3 ሰዓት ይቀርባል!!
ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳልኝ በቀረበበት ክስ ሊከላከል ይገባል ወይም በነፃ ሊለቀቅ ይገባዋል በሚል በነገው እለት ብይን ይሰጣል !!
ጋዜጠኛ ታዲዮስ ታንቱም የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልድታ ምድብ ችሎት ይቀርባሉ!!
የጋዜጠኛ ታዲዮስ ታንቱ የክስ መቃወሚያ ላይ ዐቃቢ ህግ መልስ ማስገባቱ ይታወቃል ግራ ቀኙን መርምሮ በክስ መቃወሚያው ላይ ብይን ለመስጠት ለነገ 27/2014 ተለዋጭ ቀጠሮ በተሰጠው መሰረት ይቀርባሉ።
በመሆኑም ሁላችምን ዛሬ በየገፆቻችን ስለ ፍትህ ድምፅ እንሁን!
ነገ በችሎት በመገኘት አጋርነታችን እናሳይ!
@TanaMedia2
@TanaMedia2
@TanaMedia2
384 views11:58
ክፈት / አስተያየት ይስጡ