2022-09-01 14:58:41
#ሀሙስን ለፍትህ!
ነገ ዓርብ ነሐሴ 27/2014
ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ የፌደራል ከፍተኛው ፍርድ ቤት 1ኛ ፀረ ሽብርና የህገ መንግስት ጉዳዮች ችሎት ልደታ ፍርድ ቤት ጠዋት 3 ሰዓት ይቀርባል!!
ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳልኝ በቀረበበት ክስ ሊከላከል ይገባል ወይም በነፃ ሊለቀቅ ይገባዋል በሚል በነገው እለት ብይን ይሰጣል !!
ጋዜጠኛ ታዲዮስ ታንቱም የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልድታ ምድብ ችሎት ይቀርባሉ!!
የጋዜጠኛ ታዲዮስ ታንቱ የክስ መቃወሚያ ላይ ዐቃቢ ህግ መልስ ማስገባቱ ይታወቃል ግራ ቀኙን መርምሮ በክስ መቃወሚያው ላይ ብይን ለመስጠት ለነገ 27/2014 ተለዋጭ ቀጠሮ በተሰጠው መሰረት ይቀርባሉ።
በመሆኑም ሁላችምን ዛሬ በየገፆቻችን ስለ ፍትህ ድምፅ እንሁን!
ነገ በችሎት በመገኘት አጋርነታችን እናሳይ!
@TanaMedia2
@TanaMedia2
@TanaMedia2
384 views11:58