#ሼር_ፖስት! በዛሬው ቀን ደሴ፣ እንጅባራ፣ ቢቸና፣ ፍኖተሰላም የአብይ አሕመድ አገዛዝ በልዩ ኃይል ላይ ያሳለፈውን ህገወጥ ውሳኔ ተቃውመዋል። ከጦሳ ተራራ፣ ደሴ ከተማ የተላለፈው መልእክት፦ -አባቶቻችን ወዳቀኗት አዲስአበባ ለመግባት የማንንም ፈቃድ አንጠይቅም! -በላባችን የሠራነው ቤታችን በአማራነታችን ፈርሷል! -ታሪክ አለን፤ ታሪክ እንሠራለን! -ኢትዮጵያ ሆይ ብረሳ ቀኜ ትርሳኝ፤ ሳላስብሽ ብቀር ምላሴ ከትናጋዬ ትጣበቅ! ➢ የአብይ አሕመድ ቃላት ፍቺዎች፡- -ብልጽግና - ውድቀት -አገድነት -ሀገር መፍረስ -ህግ ማስከበር -ህግ መጣስ -ዴሞክራሲ -አምባገነን -ሠላም -ጦርነት -ፍትሕ -ፍጹም የፍትሕ እጦት -ወንድማማችነት -ልዩነት፤ ገፊነት ➢ ብአዴን ሆይ፦ የአማራን ሕዝብ ፋኖን አደራጅልኝ፤ አስታጥቅልኝ አለህ እንጂ በትንልኝ አላለህም! #ቢቸናዎች -ኢትዮጵያዊነት በስብከት ሳይሆን በተግባር ይገለጽ፣ -ከዐማራ የፀዳች አገር አንፈልግም! - አርበኛ ዘመነ ካሴ የትግላችን መነሻም መዳረሻም ነው። -መከላከያ ሰራዊታችን በአማራ ልዩ ሀይል ላይ ከመተኮስህ በፊት ጥቅምት 24ን አስታውስ! -ወልቃይት፣ ራያ፣ ደራና መተከል የማንደራደርባቸዉ ርስቶቻችን ናቸው። -አማራነት መዳረሻው ጽኑ ኢትዮጵያዊነት ነው! -የአማራ ልዩ ሀይልና ፋኖ ለኢትዮጵያ አንድነት የጀርባ አጥንት እንጅ ስጋት አይደሉም! ...እያሉ ናቸው። 17.1K viewsTadele Tibebu, 07:35