የአድዋው ጀግና ናቸው። የቤጌምድር ዐማራ ናቸው። ከዐፄ ቴዎድሮስ ከፍተኛ ሹም ከነበሩት ከአፈንጉሥ ወርቄ ይወለዳሉ። የአድዋው መብረቅ ደጃዝማች መሸሻ ወርቄ ማለት እኒህ ናቸው። 4.9K viewsTadele Tibebu, edited 16:43