የጨዋታ ቀን ! የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በአቋም መለኪያ ከሱዳን ጋር ዛሬ ከቀኑ 10:00 ላይ በአዲስ አበባ አበበ ቢቂላ ስታዲየም ይጫወታል። የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን በስፍራው በነፃ በመታደም ብሔራዊ ቡድናችንን እንዲያበረታቱ ጥሪውን ያቀርባል። @SportEthiopia1 @SportEthiopia1 8.6K views𝔸𝕓𝕖 Esuba, edited 07:17