ቲሞ ወርነር ወደ ቶተንሃም የሚያደርገውን ዝውውር ለማጠናቀቅ ዛሬ ወደ ለንደን አቅንቷል። እስከ ሰኔ ወር በውሰት ሲሆን ፣ በ€18/19m የግዢ አማራጭም እንዳለበት ተረጋግጧል። Here we go confirmed ! [Fabrizio Romano] @SkySport_Ethiopia @SkySport_Ethiopia 13.7K viewsᴊᴏᴊᴏ ᴄʟᴀssɪᴄ, edited 14:51