ኤሪክ ቴን ሆግ አንድሬ ኦናናን የመጀመሪያ ምርጫው ግብ ጠባቂ አድርጎ መደገፉን ይቀጥላል። ቴን ሃግ ባለፈው ክረምት ዴቪድ ዴሂያ ክለቡን ከለቀቀ በኋላ የኦናና መምጣት ትክክለኛ ውሳኔ እንደሆነ ያምናል። ምንጭ : ሮብ ዳውሰን - ESPN @skysport_ethiopia @skysport_ethiopia 12.6K views𝔸𝕓𝕖 Esuba, 17:20