አብዛኞቹ የማንቺስተር ዩናይትድ ተጫዋቾች በያዝነው የውድድር አመት ደካማ አጀማመር ያደረጉት ኤሪክ ቴን ሀግ በ ቅድመ የውድድር ዘመን ሀይለኛ ጫና በተጫዋቾቹ ላይ ስላሳደሩባቸው ነው ብለው የማንቺስተር ቦርዶች ያምናሉ ። | The Guardian @SkySport_Ethiopia @SkySport_Ethiopia 14.8K views𝐌𝐢𝐜𝐡 𝐞𝐥 ❼, 09:05