ቼልሲዎች የሪያል ቤቲሱን ታዳጊ አሳን ዲያኦን ወደ ስታምፎርድ ብሪጅ ለማዘዋወር ስለሚችሉበት ሁኔታ ከቤተሰቡ ጋር በመነጋገር ተጫዋቹን ለማስፈረም የሚደረገውን ፉክክር ተቀላቅሏል። (ምንጭ፡ Sunday Express ) @Skysport_Ethiopia @Skysport_Ethiopia 13.4K views Ali Royal , 16:58