ቼልሲ አጥቂው በቅርቡ ይመለስለታል! የእንግሊዙ ክለብ ቼልሲ ከጀርመኑ ክለብ አርቢሌብዢግ ያስፈረመው አጥቂ ክሩስቶፈር ንኩንኩ በታህሳስ ወር መጀመሪያ ላይ ወደሜዳ እንደሚመለስ ይጠበቃል ሲል ፋብሪዚዮ ሮማኖ ዘግቧል። @skysport_ethiopia @skysport_ethiopia 15.0K viewsUtopia, 17:50