Get Mystery Box with random crypto!

#መረጃ የአማራ ፋኖ በደቡብ ወሎ የፋይናነስ ኃላፊ የሆነው ፋኖ አማረ ወርቄ ከምሽቱ 4:30 ላይ | VIP ቤቲንግ TIPS 🇪🇹

#መረጃ

የአማራ ፋኖ በደቡብ ወሎ የፋይናነስ ኃላፊ የሆነው ፋኖ አማረ ወርቄ ከምሽቱ 4:30 ላይ ታፍኖ ተወስዷል።

የአማራ ፋኖ በደቡብ ወሎ የፋይናንስ ሀላፊ የሆነው ፋኖ አማረ ወርቄ በቀን 10/9/14አ.ም በደሴ ከተማ ከምሽቱ 4 :30 ላይ ባልታወቁ ሀይሎች ታፍኖ ተወስዷል።በዛሬው እለት ምክትል ሰብሳቢ የነበረው ፋኖ ዘላለም ጫኔና ሌሎች 3 አባሎቻችን መታሰራቸውን ዘግበን ነበር።

አማራ ጀግኖችህ በየተራ እየታፈኑ ነው ታዳ ምን ትጠብቃለህ???

@shewapress