ሸዋ ፋኖ (የምኒልክ ፋኖ) አመራር እና አባል በጫጫ ከተማ በስራ ላይ እያሉ በዛሬው እለት ታስረውብኛል ሲል አስታወቀ! ከታሳሪዎቹ መካከል:- 1-ፀጋው አከበረኝ የስልጠና ሀላፊ 2-ሙሉጌታ ወንደሰን ሒሳብ ሹም 3-መንፈስ / አራጋው ፀጋው የተባሉት የፋኖ አባል እና አመራር ናቸው! @Shewapress @Shewapress 12.3K views13:24