Get Mystery Box with random crypto!

#ነገረማርያም ክረምት ትምህርት #አርብ(27/12/14 ዓ.ም)  ምዕራፍ አምስት  'እመቤታችን | የሀዋሳ ደብረ ምሕረት ቅዱስ ገብርኤል ገዳም መራሔ ድኀነት ሰንበት ት/ት ቤት መንፈሳዊ ቻናል

#ነገረማርያም ክረምት ትምህርት

#አርብ(27/12/14 ዓ.ም) 

ምዕራፍ አምስት 
"እመቤታችን በቅዱስ ወንጌል" ማጠቃለያ ይሰጣል ።

ዛሬ አርብ 10:00 ጀምሮ ሰ/ት/ቤት አዳራሽ እንገናኝ።


በዕለቱም በነፃ የሚሰጥ (የሚቆረጥ) ዕጣ የሚኖር ሲሆን ዕድሉ ለደረሰውም/ዕጣ የወጣለት ሰው/ የፊታችን እሁድ የሚደረገው የሰ/ት/ቤቱ የጉዞ ትኬት ስጦታ የሚያገኝ ይሆናል።……

ዕጣውን መቁረጥ የሚችሉት በግዜ 10:00 የመጡ የክረምት ኮርስ ተማሪዎች ብቻ ናቸው።


"…ለክርስቲያን ሁሉ ስለ እመቤታችን መስማት ቀላል አይምሰለው የከበረ ገናና ነውና…"
መቅድም ዘተአምረ ማርያም

@SaintGebrielSundaySchool

@SaintGebrielSundaySchool

@SaintGebrielSundaySchool