Get Mystery Box with random crypto!

ነቢዩላህ ሙሳ (ዐ.ሰ) መድየን ከደረሰ በኋላ ቤት ፣ ስራም ሆነ ሚስት አልነበረውም ። መልካም ነገ | አላሁመ ኢግፊር ሊ

ነቢዩላህ ሙሳ (ዐ.ሰ) መድየን ከደረሰ በኋላ ቤት ፣ ስራም ሆነ ሚስት አልነበረውም ። መልካም ነገርን ሰራና ከዛም ወደ ጥላው ዘወር ብሎ እጁን ወደ ሰማይ አነሳና " ጌታዬ ሆይ! እኔ ከመልካም ነገር ወደኔ ለምታወርደው ፈላጊ ነኝ ።" አለ ።
በዚያኑ ቀን ፀሐይዋ ሳትጠልቅ ቤት ፣ ስራም ሚስትም አላህ ረዘቀው ።

መልካም ነገር ከሰራችሁ በኋላ እስቲ ይህን ዱዓ ሞክሩት‥