. ለሕያውያን ማንቂያ … ተጨማሪ እድል … . ኢብኑል-ጀውዚ (አሏህ ይዘንላቸውና) እንዲህ አሉ፡ በአሏህ ይሁንብኝ፣ ለቀብር ባለቤቶች ተመኙ ቢባሉ፣ ከረመዷን አንድን ቀን ማግኘት በተመኙ ነበር። ፦ አት`ተብሲራህ 2/82 ሰደቃውም…ዚክሩም… ተራዊሑም…ቁርኣኑም…ሁሉም በጎ ተግባራት በፅናት ይቀጠል። ለእኛም ቢሆን አይቀርምና አንድን የረመዷን ቀን ከምንመኝበት ቦታ ከመድረሳችን በፊት እንታገል! ተጨማሪ አንድ እድል አንድ ቀን ረመዷን 150 viewsMû@£ 19, 19:27