Get Mystery Box with random crypto!

የብልፅግና ወዳጅ/Prosperity Lover

የቴሌግራም ቻናል አርማ prosperitylover — የብልፅግና ወዳጅ/Prosperity Lover
የቴሌግራም ቻናል አርማ prosperitylover — የብልፅግና ወዳጅ/Prosperity Lover
የሰርጥ አድራሻ: @prosperitylover
ምድቦች: ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 8.00K
የሰርጥ መግለጫ

የኢትዮጵያ ብልፅግና እውን ይሆናል!!🙏

Ratings & Reviews

3.00

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

1

4 stars

0

3 stars

0

2 stars

0

1 stars

1


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች

2022-08-25 08:31:49
1.7K views05:31
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-25 08:31:23 #ሰበር_መረጃ!
ተመድ በመቐለ ነዳጅ መዘረፉን ገለፀ!!
የ WFPን መረጃ ያረጋገጠ መግለጫ UN ሰጥቷል። ለእርዳታ የገቡ 12 ነጃጅ የያዙ ቦቴዎችን ዛሬ ከመቀሌ በሽብርተኛው ህወሃት ታጣቂዎች ተዘርፈዋል።
የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ፀሀፊ ፤ ቃል አቀባይ ስቴፋን ዱጃሪች በሰጡት መግለጫ ዛሬ ነሀሴ 18 ቀን 2014 ዓ/ም ጥዋት በትግራይ ክልል መዲና ፤ መቐለ ከተማ የሚገኘው የዓለም ምግብ ፕሮግራም (WFP) መጋዘን መዘረፉን ገልፀዋል።
ዱጃሪች ፤ ዛሬ ማለዳ የትግራይ ኃይሎች መቐለ በሚገኘው የዓለም ምግብ ፕሮግራም መጋዘን በኃይል በመግባት 12 የነዳጅ ታንከር ተሽከርካሪዎችን 570,000 ሊትር ነዳጅ መውሰዳቸውን ገልፀዋል።
በቦታው የነበረው የዓለም ምግብ ፕሮግራም ቡድን ዘረፋውን ለመከላከል የተሳካ መኩራ አድርጎ እንደነበር ተናግረዋል።
የተዘረፈው ነዳጅ ለሰብዓዊ ድጋፍ ፣ ምግብ፣ ማዳበሪያና ሌሎች አስቸኳይ ቁሳቁሶችን ለማጓጓዝ የሚውል ነበር ያሉት ዱጃሪች " ነዳጁ በመዘረፉ በመላው ሰሜን ኢትዮጵያ ድጋፍ የሚያስፈልጋቸውን ሰዎች ለመድረስ የሚሰራው የሰብዓዊው ድጋፍ ስራ ላይ ተፅኖ ይኖረዋል " ብለዋል።
የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ለሰብዓዊ ስራ ሊውል የነበረው ነዳጅ ላይ የተፈፀመውን ዝርፊ አጥብቆ እንደሚያወግዝ ገልፀዋል።
1.7K views05:31
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-02 09:39:38
3.7K views06:39
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-02 09:39:13 "እኛ ከመንደር ከወጣን ቆየን ልካችን ኢትዮጵያዊነት ነው!"
ኮማንደር አትሌት ደራርቱ ቱሉ
3.3K views06:39
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-20 11:33:00
5.0K views08:33
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-20 11:32:51 የህዝብን ሃብት ለራሳቸዉ ጠባብና ስግብግብ የፖለቲካ ፍላጎት ለማዋል ከኮንደሚኒየሙ እጣ በስተጀርባ የጥፋት ሴራዉን ሲደግስ የነበራዉ የባልደራስ አጀንዳ አልባ ስብበስብ ከጸረ-ሌቦቿ ክብርት ከንቲባ ራዳር ማለጥ ስላልቻሉ ንዴታቸዉን በግንፍልተኝነነት በዚህ መልኩ ለመግለጽ እየተንደፋደፉ ነዉ፡፡
4.8K views08:32
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-18 11:22:43 ተስማሙ እንጂ ለሚከተላችሁ ሰውም አስቡ
4.6K views08:22
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-18 11:15:56
4.3K views08:15
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-13 18:02:06
1.2K views15:02
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-13 18:01:42 #ሰበር_ዜና!

በአዲስ አበባ ሰሞኑን የወጣው የጋራ መኖሪያ ቤቶች ዕጣ ውደቅ ተደረገ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሐምሌ 1 ቀን 2014 ያወጣው የ20/80 እና 40/60 የጋራ መኖሪያ ቤቶችን ዕጣ ውድቅ አደረገ፡፡

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በዛሬው ዕለት በሰጡት መግለጫ ባሳለፍነው ሐምሌ 1 ቀን 2014 የወጣው የ20/80 እና 40/60 የጋራ መኖሪያ ቤቶች ዕጣ ውድቅ መደረጉን ተናግረዋል፡፡
1.2K views15:01
ክፈት / አስተያየት ይስጡ